In response to my previous post titled የወንጀል ህግ አንቀጽ 23 -የዐቃቤ ህግ የወንጀል ተጠያቂነት (ምርጥ የሰበር ውሳኔ) Yohannes Woldegebriel who was the applicant in the cassation decision sent me an email comment and […]
Legality Principle of Taxation in Ethiopia: At the State of Porosity or its Non-Existent from Inception?|Alekaw Assefa Dargie
Alekaw Dargie (Contact Author) Dire Dawa University Dire Dawa Ethiopia Abstract Legality principle of taxation “no taxation without representation” was founded on the notion of “social contract” whereby people obey the sovereign […]
Non-Judicial Review in Ethiopia: Constitutional Paradigm, Premise and Precinct|K. I. Vibhute
K. I. Vibhute *Professor of Law and Dean, Rajiv Gandhi School of Intellectual Property Law, Indian Institute of Technology, Kharagpur (West Bengal, India); Ministry of Human Resources Development Chair Professor of Intellectual […]
በአገራችን የአስተዳደራዊ ድንጋጌ አወጣጥ ላይ የሚስተዋሉ የቋንቋ፣ የህትመት እና ተያያዥ ችግሮች
በህግ አውጭው የወጣ አንድ አዋጅ ስጋና ደም ለብሶ በተጨባጭ ተፈጻሚነት እንዲያገኝ ብዙውን ጊዜ ዝርዝር የአፈጻጸም መመሪያዎች ያስፈልጉታል፡፡ በኢትዮጵያ ያለውን ሁኔታ ያየን እንደሆነ አንድ የመንግስት ሰራተኛ በተወካዮች ም/ቤት ከሚወጣው አዋጅ ይልቅ በየጊዜው ስለሚደነገጉት […]
‘ሁከት ይወገድልኝ’ – የሰበር ችሎት የህግ ትርጉም
የአንድ ንብረት ባለይዞታ የሆነ ሰው ይዞታውን ለመንጠቅ ወይም በይዞታው ላይ ሁከት ለመፍጠር የሚፈፀምን ማንኛውንም ድርጊት እንዲቆም ወይም ንብረቱ እንዲመለስለት የሚያቀርበው የይዞታ ክስ በፍ/ሕ/ቁ. 1149/1/ መሰረት የሁከት ይወገድልኝ ክስ መቅረብ የሚችለው አቤቱታ አቅራቢው […]
Selected Cassation decisions on Women

The Federal Supreme Court, in co-operation with Network of Ethiopian Women’s Association (NEWA) has published selected Cassation decisions related to women’s rights and women litigants. Click the link below to download the publication. […]
በፍርድ የማይዳኙ ጉዳዮች
በፍርድ የማይዳኙ ጉዳዮችን (justiciability) በተመለከተ በፍርድ ቤቶች ዘንድ ያለው አረዳድ የፅንሰ ሀሳቡን ትክክለኛ ይዘት አያንጸባርቅም፡፡ በሰ/መ/ቁ. 51790 ቅጽ 12[1] በሰፈረው የሚከተለው ማብራሪያ መሰረት በፍርድ የማይዳኝ ጉዳይ ማለት ከፍርድ ቤት የዳኝነት ስልጣን ውጪ የሆነ ጉዳይ […]
የእምነት ቃል —የሰበር ችሎት የህግ ትርጉም
በወንጀል ተጠርጣሪ ግለሰብ በምርመራ ሂደት ወይም ደግሞ ተከሳሽ በክሱ ሂደት የራሱን አጥፊነት በመቀበል የሚሰጠው ቃል አንድ ተጠርጣሪ ወይም ተከሳሽ በምርመራ ሂደትም ሆነ ክስ ከቀረበበት በኃላ ክሱን ለሚሰማው ፍርድ ቤት የሚሰጠው የእምነት ቃል […]
Recent Comments